Nhatty Man አንድ ይበልጣል ከመቶ Karaoke - Ande Yibeltal Kemeto - ማጀብያ ሙዚቃ እና ግጥም - New Ethiopian Music 2020



Published
ያም ቢያወራ ይሄም ቢያወራ
ሁሉም ቢነሳ በየተራ
ሊለየን ከሞካከረው
ተመለስ ተመለስ በለው

የአንድ እናት ልጆች ነን
መስመር አይለየን
(የአንድ እናት ልጆች ነን
መስመር አይለየን)
የአንድ ቤት ልጆች ነን
መስመር አይለየን
(የአንድ ቤት ልጆች ነን
መስመር አይለየን)

ተው እረፍ በሉት ይህ ሰው አይንካን
መሀላችን ገብቶ ሲጥር ሊለየን
ታሪክን ማጠልሸት ከሆነ ሀሳቡ
ይመለስ ንገሩት በመጣበት እግሩ
ገለል በል ገለል በል በል ሂድልን ወድያ
ወትሮም ሰው መውደድ ነው የኛ ውበት መለያ
መስሎት የከሰምን የሌለን የጠፋን
እየቆሰቆሰ እረፍት እንዳይነሳን

የአንድ እናት ልጆች ነን
መስመር አይለየን
(የአንድ እናት ልጆች ነን
መስመር አይለየን)
የአንድ ቤት ልጆች ነን
መስመር አይለየን
(የአንድ ቤት ልጆች ነን
መስመር አይለየን)

አንድ ይበልጣል ከመቶ
አንድ ይበልጣል ከመቶ

ብራና ወጥረው ቀድመው ከፍለዋቸው
አይተናል ሲፋጁ ምንም ባልገባቸው
ሰሜንም ደቡብም ምስራቅ ምዕራብ የኔው
ፍቅሬን ለማደፍረስ በል እንዳትሞክረው

ሰው ስወድ አልመርጥም ችሎታውም የለኝም
ና የዚህ ወገን ነህ የእኔ ነህ አትበለኝ
በስም ተለያይቶ ለቁጥር ከበዛው
አንድ ቤት ይበልጣል በፍቅር የጸናው

አንድ ይበልጣል ከመቶ
አንድ ይበልጣል ከመቶ

ያም ቢያወራ ይሄም ቢያወራ
ሁሉም ቢነሳ በየተራ
ሊለየን ከሞካከረው
ተመለስ ተመለስ በለው

ዱብ ዱብ ይላል እንደበረዶ
በልጅነቱ በረሀ ለምዶ
ብሎ ፎክሮ ባንድ የተመመው
የምዕራብ ቀመር ቀድሞ የገባው
የሀበሻ ልጅ ነኝ የደመ ሙቁ
ቤቴን የማልተው እኔም ከሩቁ
በማንነቴ ማልደራደር
ክፉ የማይረታኝ ከፍቅር በቀር
ሁሉን አክባሪ ከሁሉ ነዋሪ
ለወደደው ሟች ፍቅሩን መንዛሪ
የእሱ አደራ ቃሉ ያለብኝ
ችለህ ማትፍቀው
የኢትዮጵያ ልጅ ነኝ
ይሄን ችለህ ላትቀማኝ
አትነካካኝ አትቆስቁሰኝ
እንደሚመችህ አትቦድነኝ
ከእህት ወንድሜ እንዳትነጥለኝ

ዛሬም ለፍቅር
ዛሬም ለአንድ እናት
ዛሬም ለፍቅር
ሁሌም ለአንድ ቤት






ማመስገኛዬ (ማጀብያ ሙዚቃ እና ግጥም)

This Saturday August 8th, catch a selection of tracks performed live on ABC Jazz at 4:00pm AEST

Or stream it here:


ያም ቢያወራ ይሄም ቢያወራ
ሁሉም ቢነሳ በየተራ
ሊለየን ከሞካከረው
ተመለስ ተመለስ በለው
2X
የአንድ እናት ልጆች ነን
መስመር አይለየን
(የአንድ እናት ልጆች ነን
መስመር አይለየን)
የአንድ ቤት ልጆች ነን
መስመር አይለየን
(የአንድ ቤት ልጆች ነን
መስመር አይለየን)

ተው እረፍ በሉት ይህ ሰው አይንካን
መሀላችን ገብቶ ሲጥር ሊለየን
ታሪክን ማጠልሸት ከሆነ ሀሳቡ
ይመለስ ንገሩት በመጣበት እግሩ
ገለል በል ገለል በል በል ሂድልን ወድያ
ወትሮም ሰው መውደድ ነው የኛ ውበት መለያ
መስሎት የከሰምን የሌለን የጠፋን
እየቆሰቆሰ እረፍት እንዳይነሳን

የአንድ እናት ልጆች ነን
መስመር አይለየን
(የአንድ እናት ልጆች ነን
መስመር አይለየን)
የአንድ ቤት ልጆች ነን
መስመር አይለየን
(የአንድ ቤት ልጆች ነን
መስመር አይለየን)

አንድ ይበልጣል ከመቶ
አንድ ይበልጣል ከመቶ

ብራና ወጥረው ቀድመው ከፍለዋቸው
አይተናል ሲፋጁ ምንም ባልገባቸው
ሰሜንም ደቡብም ምስራቅ ምዕራብ የኔው
ፍቅሬን ለማደፍረስ በል እንዳትሞክረው

ሰው ስወድ አልመርጥም ችሎታውም የለኝም
ና የዚህ ወገን ነህ የእኔ ነህ አትበለኝ
በስም ተለያይቶ ለቁጥር ከበዛው
አንድ ቤት ይበልጣል በፍቅር የጸናው

አንድ ይበልጣል ከመቶ
አንድ ይበልጣል ከመቶ

ያም ቢያወራ ይሄም ቢያወራ
ሁሉም ቢነሳ በየተራ
ሊለየን ከሞካከረው
ተመለስ ተመለስ በለው

ዱብ ዱብ ይላል እንደበረዶ
በልጅነቱ በረሀ ለምዶ
ብሎ ፎክሮ ባንድ የተመመው
የምዕራብ ቀመር ቀድሞ የገባው
የሀበሻ ልጅ ነኝ የደመ ሙቁ
ቤቴን የማልተው እኔም ከሩቁ
በማንነቴ ማልደራደር
ክፉ የማይረታኝ ከፍቅር በቀር
ሁሉን አክባሪ ከሁሉ ነዋሪ
ለወደደው ሟች ፍቅሩን መንዛሪ
የእሱ አደራ ቃሉ ያለብኝ
ችለህ ማትፍቀው
የኢትዮጵያ ልጅ ነኝ
ይሄን ችለህ ላትቀማኝ
አትነካካኝ አትቆስቁሰኝ
እንደሚመችህ አትቦድነኝ
ከእህት ወንድሜ እንዳትነጥለኝ

ዛሬም ለፍቅር
ዛሬም ለአንድ እናት
ዛሬም ለፍቅር
ሁሌም ለአንድ ቤት